ጥያቄ እና መልስ ክፍል 45
የዛሬ ጥያቄዎች 1. ቤተ ክርስትያንን ሊከፍል ሊለያይ የሚመ’ጣ የወንጌል ትምህርት ወደ ቤተ ክርስትያን ሲመጣ የአንድነት እና የህብረት መሰረት ሆነን መቆም የምንችለው እንዴት ነው? 2. ሰው እግዚአብሔርን እያወቀ መከተል የሚችለው እንዴት ነው? ሳያውቅ ከመከተል ኪሳራስ ለመውጣት ምን ማድረግ አለበት? 3. በእግዚአብሔር ፊት ትክክል የሆነውንና ያልሆነውን ስለት አውቀን መመለስ የለብንም ወይ? 4. እጊዚአብሔር አብረውን እንዲቆሙ የሰጠንን ሰዎች ማንነታቸውን አካሄዳቸውን ማወቅ አለብን ወይ? 5. በልማድ በምናደርገውና በእምነት በምናደርገው መካከል ያለውን ግንኙነት ብታብራራልን? 6. የምናደርገው ነገር ከእግዚአብሔር ነው እያልን ወደ ብርሃን መምጣት የሚያቅተን ለምንድን ነው? 7. ሁለት ዐይነት ሰዎች አሉ የራሳቸው መንፈሳዊ ትክክል የሚመስላቸውና ሌሎቹ ደግሞ የእግዚአብሔር መንፈሳዊ ትክክል ነው የሚሉ የሚለውን ብታብራራልን? 8. ካልጠበቅነው ነገር እግዚአብሔር መልስ አለው የሚለው ይብራራልን። 9. የእኛ ነገር የእግዚአብሔርን ግቡኝት እንዲፈጥን ያደርገዋል ወይ?
እግዚአብሔር የያዘው ሰው
እግዚአብሔር በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ ከጨለማው አለም ወደ ብርሃኑ መንግስት ካመጣን በኃላ ብቻችንን የተወንና በራሳችን እንድንቆም የለቀቀን አይደለም:: ነገር ግን ዘወትር በእጁ የተያዝንና የተጠበቅን ነን እንጂ:: የምናልፍበትና ያለንበት ሁኔታ የሚያስፈራ ደግሞም ብቻችንን የሆንን የተተውንም መስሎ ቢታየንም እንኳ በዚህም ውስጥ አጁ ይዛናለች:: ትመራናለችም:: የጠራን ጌታ እርሱ የታመነ ነው:: - ጌታ ይረዳኛልና አለፈራም ተብሎ እእደተፃፈ በእምነት ፀንተን እንቁም::
የሐዋርያት ሥራ.9:10-22 ክፍል 32
የሐዋርያት ሥራ.9:10-22 ክፍል 32
ጥያቄ እና መልስ ክፍል 46
የዛሬ ጥያቄዎች 1. በአይምሮ ህመም ያሉ ሰዎች እንዴት ነው ወደ ንስሀ መምጣት የሚችሉት? 2. “አንድ መንፈስ፣ አንድ ልብ ነበራቸው” የሚለውን ብታብራራልን? 3. ዛሬ እንደ እስጢፋኖስ በህይወታቸው ምስክር የሚሆኑን ሰዎች ስለሌሉ ነው እኛ በህይወታችን ምስክር መሆን ያልቻልነው? 4. ልጆች መጠመቅ ያለባቸው በስንት እድሜአቸው ላይ ነው? 5. ህይወታችን ጌታ ከሆነ ለምንድን ነው በህይወታችን ተቅበዝባዥ የምንሆነው? ከዚህስ እንዴት ነው መውጣት የምንችለው? 6. ኑሮአችንን ከጌታ ጋር ካነካካን የመለየት ስጦታ አለን ማለት ነው ይህ ከሌለን ግን መንፈሳዊ ህይወታችንን መጠበቅ እንችልም የሚለው ሀሳብ ቢብራራልን? 7. ጌታ በመጀመሪያ የሚያየው የእኛን ማንነታችንን ነው ከዛ በኋላ ነው ፀሎታችንን የሚሰማው ሀሳብ ቢብራራልን?
የሐዋርያት ሥራ.16:11-15 ክፍል 63
የሐዋርያት ሥራ.16:11-15 ክፍል 63